ዮሐንስ 5:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 “እኔ ለራሴ ብመሰክር ምስክርነቴ እውነት አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 “እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር፣ ምስክርነቴ ተቀባይነት አይኖረውም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 እኔ ለእራሴ ብመሰክር ምስክርነቴ እውነት አይደለም፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 “እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር ምስክርነቴ እውነት አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 እኔ ስለ እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር ምስክሬ እውነት አይደለም፤ ምዕራፉን ተመልከት |