ዮሐንስ 11:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 አይሁድም፥ “ምን ያህል ይወደው እንደ ነበር እዩ” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 አይሁድም፣ “እንዴት ይወድደው እንደ ነበር አያችሁ!” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ስለዚህም አይሁድ “እንዴት ይወደው እንደ ነበረ እዩ፤” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ስለዚህ አይሁድ “እንዴት ይወደው እንደ ነበረ ተመልከቱ” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ስለዚህ አይሁድ፦ “እንዴት ይወደው እንደ ነበረ እዩ” አሉ። ምዕራፉን ተመልከት |