ዮሐንስ 10:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 እናንተ ግን አታምኑኝም፤ እንደ ነገርኋችሁ ከበጎች ውስጥ አይደላችሁምና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 እናንተ ግን በጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 እናንተ ግን ከበጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 እናንተ ግን ከበጎቼ መንጋ ስላልሆናችሁ አታምኑም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 እናንተ ግን እንደ ነገርኋችሁ ከበጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም። ምዕራፉን ተመልከት |