ዘፍጥረት 9:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ኖኅም ከጥፋት ውኃ በኋላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ኖኅ ከጥፋት ውሃ በኋላ 350 ዓመት ኖረ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ከጥፋት ውኃ በኋላም ኖኅ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ከጥፋት ውሃ በኋላ ኖኅ 350 ዓመት ኖረ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ኖኅም ከጥፋት ውኃ በኍላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ። ምዕራፉን ተመልከት |