ዘፍጥረት 47:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ያዕቆብም ፈርዖንን ባረከው፤ ከፈርዖንም ፊት ወጣ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ከዚያም ያዕቆብ ፈርዖንን መርቆ፣ ተሰናብቶት ወጣ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ፈርዖንን ባርኮም ያዕቆብ ከፈርዖንም ፊት ወጣ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ያዕቆብ ፈርዖንን ባረከውና ተሰናብቶት ወጣ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ያዕቆብም ፈርዖንን ባረከው ከፈርዖንም ፊት ወጣ። ምዕራፉን ተመልከት |