ዘፍጥረት 24:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ሰውየውም ደስ አለው፤ ለእግዚአብሔርም ሰገደ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ሰውየውም ተደፍቶ ለእግዚአብሔር ሰገደ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ሰውዬውም አጎነበሰ፥ ለእግዚአብሔርም ሰገደ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ሰውየውም በመንበርከክ ለእግዚአብሔር ሰግዶ፥ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ሰውዮውም አጎነበሰ፥ ለእግዚአብሔር ሰገደ። ምዕራፉን ተመልከት |