ኤፌሶን 5:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 እግዚአብሔርንም ደስ የሚያሰኘውን መርምሩ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 እንዲሁም ጌታን ደስ የሚያሠኘውን ፈልጉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን ፈልጉ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ስለዚህ ጌታን ደስ የሚያሰኘው ነገር ምን እንደ ሆነ መርምሩ። ምዕራፉን ተመልከት |