ዘዳግም 5:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ስድስት ቀን ሥራ፤ ተግባርህንም ሁሉ አድርግ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ስድስት ቀን ሥራ፤ ተግባርህንም ሁሉ አከናውን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ስድስት ቀን ሥራ፥ ሥራህንም ሁሉ አከናውን፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ሥራህን ሁሉ በስድስት ቀኖች ሠርተህ ታከናውናለህ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ስድስት ቀን ሥራ ተግባርህንም ሁሉ አድርግ፥ ምዕራፉን ተመልከት |