ዘዳግም 28:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 አንተ በከተማ ቡሩክ ትሆናለህ፤ በእርሻም ቡሩክ ትሆናለህ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በከተማ ትባረካለህ፣ በዕርሻህም ትባረካለህ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 “በከተማ ትባረካለህ፥ በዕርሻህም ትባረካለህ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 “እግዚአብሔር ከተሞችህንና እርሻዎችህን ይባርካል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 አንተ በከተማ ቡሩክ ትሆናለህ፥ በእርሻም ቡሩክ ትሆናለህ። ምዕራፉን ተመልከት |