ዘዳግም 27:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሙሴም በዚያ ቀን እንዲህ ብሎ ሕዝቡን አዘዘ፦ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሙሴ በዚያ ዕለት ሕዝቡን እንዲህ ብሎ አዘዘ፦ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ሙሴም በዚያኑ ዕለት ሕዝቡን እንዲህ ብሎ አዘዘ፦ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 በዚያን ቀን ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ እንዲህ ብሎ አዘዛቸው፦ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ሙሴም በዚያን ቀን እንዲህ ብሎ ሕዝቡን አዘዘ፦ ምዕራፉን ተመልከት |