ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 6:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ንጉሡም ወደ ቤቱ ሄደ፤ ሳይበላም ተኛ፤ የሚበላውም አላመጡለትም፤ እንቅልፉም ከእርሱ ራቀ። እግዚአብሔርም የአንበሶቹን አፍ ዘጋ፤ ዳንኤልንም አልቧጨሩትም። ምዕራፉን ተመልከት |