ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 13:50 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)50 ሕዝቡም ሁሉ እየሮጡ ወደ አደባባይ ተመለሱ፤ አለቆችም ዳንኤልን፥ “እግዚአብሔር አንተን አልቆሃልና በመካከላችን ተቀምጠህ ንገረን” አሉት። ምዕራፉን ተመልከት |