Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ባሮክ 5:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የጽ​ድቅ መጐ​ና​ጸ​ፊ​ያ​ሽን ተጐ​ና​ጸፊ፤ የዘ​ለ​ዓ​ለ​ማ​ዊ​ውን አም​ላክ የክ​ብር ዘው​ድ​ሽ​ንም በራ​ስሽ ላይ ተቀ​ዳጂ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ከእግዚአብሔር የሚመጣውን የጽድቅ ካባ ደርቢ፤ የዘላለማዊውን የክብር አክሊል በራስሽ ላይ ድፊ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ባሮክ 5:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች