ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ባሮክ 4:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የአምላካችን የእግዚአብሔር ምሕረት በእኛ ታውቋልና እኛ እስራኤል ብፁዓን ነን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እስራኤል ሆይ እኛ የተባረክን ነን፤ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘው ነገር ተገልጦልናልና! ምዕራፉን ተመልከት |