ሐዋርያት ሥራ 13:52 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)52 መንፈስ ቅዱስም በደቀ መዛሙርት ላይ ሞላ፤ ደስም አላቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም52 ደቀ መዛሙርቱም በደስታና በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)52 በደቀ መዛሙርትም ደስታና መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም52 ደቀ መዛሙርቱም በደስታና በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)52 በደቀ መዛሙርትም ደስታና መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው። ምዕራፉን ተመልከት |