ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ተረፈ ባሮክ 2:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ከዚህ ዓለም ተለይተው ሄደዋልና፥ የዚችንም ከተማ ጥፋት አላዩምና አባቶቻችን አብርሃምና ይስሐቅ ያዕቆብም ብፁዓን ናቸው።” ምዕራፉን ተመልከት |