Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 8:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ኢያሱ አም​ስ​ቱን የከ​ነ​ዓን ነገ​ሥ​ታ​ትን በአ​ን​ዲት ቀን በአ​ን​ዲት ዋሻ እንደ አጠ​ፋ​ቸው፥ ሠራ​ዊ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ያጠ​ፋ​ቸው ዘንድ በጸ​ሎቱ ፀሐ​ይን በገ​ባ​ዖን እንደ አቆመ፥ የኤ​ዌ​ዎ​ን​ንና የከ​ና​ኔ​ዎ​ንን፥ የፌ​ር​ዜ​ዎ​ን​ንና የኬ​ጤ​ዎ​ንን፥ የኢ​ያ​ቡ​ሴ​ዎ​ን​ንም ሠራ​ዊት እስ​ኪ​ያ​ጠ​ፋ​ቸው ድረስ ፀሐይ በሰ​ማይ መካ​ከል ቆሟ​ልና በአ​ንድ ጊዜ ሃያ ሺህ ያህል ሰውም እንደ ገደለ፥ እነ​ር​ሱ​ንም እንደ ገደ​ላ​ቸው፥ እግር ከአ​ን​ገ​ትም አድ​ርጎ እንደ አሰ​ራ​ቸው፥ በዋ​ሻም በጦር እንደ ገደ​ላ​ቸው፥ ደን​ጊ​ያም እንደ ገጠ​መ​ባ​ቸው፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 8:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች