ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 6:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 “በላይ በሰማይ፥ በታችም በምድር ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ሁሉን የሚችል እርሱ ነው፤ የሚሳነውም የለም። የሚገድልና የሚያድን፥ የሚገርፍና ይቅር የሚል እርሱ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |