ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 6:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ስለዚህም ንጉሡ ተቈጣ፤ አዘነም፤ ያመጧቸውም ዘንድ አዘዘ፤ አምጥተውም በፊቱ አቆሙአቸው፤ እርሱም “ለጣዖቶች ስገዱ፤ መሥዋዕትንም ሠዉ” አላቸው። ምዕራፉን ተመልከት |