Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 5:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 እነ​ዚያ የመ​ቃ​ቢስ ልጆች ግን በሥ​ር​ዐ​ታ​ቸው ሁሉ ይጠ​በቁ ነበር፤ ሞቶ ያደ​ረ​ው​ንና አባላ የተ​መ​ታ​ውን አይ​በ​ሉም ነበር፤ የከ​ለ​ዳ​ው​ያ​ን​ንም ልጆች ርኵ​ሰ​ትና ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ሁሉ አይ​ሠ​ሩም ነበር። በዚህ መጽ​ሐፍ ያል​ተ​ጻፈ የኃ​ጥ​ኣ​ንና የወ​ን​ጀ​ለ​ኞች፥ የመ​ና​ፍ​ቃ​ንና የከ​ዳ​ተ​ኞች፥ ፍጹም ርኩ​ሰ​ት​ንና ቅሚ​ያን የተ​ሞሉ የአ​ረ​ማ​ው​ያን ልጆች የሚ​ሠ​ሩት ሥራ​ቸው ክፉና ብዙ ነበ​ርና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 5:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች