ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 8:61 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)61 በመጀመሪያው ወር በዐሥራ ሁለተኛው ቀን ቴራን ከሚባል ሀገር ተነሡ፤ ከጠላቶቻችን ሁሉ ባዳነን፥ በፈጣሪያችን ከእኛ ጋር ባለች ጽንዕት እጅም ወደ ኢየሩሳሌም ደረሱ። ምዕራፉን ተመልከት |