Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ዕዝራ ካልእ 8:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ከካ​ህ​ና​ቱና ከሌ​ዋ​ው​ያኑ፥ ከመ​ዘ​ም​ራ​ኑና ከበ​ረ​ኞቹ ግብር አት​ቀ​በሉ። ከቤተ መቅ​ደ​ስም አገ​ል​ጋ​ዮች፥ ተቀ​ጥ​ረው ቤተ መቅ​ደ​ስን ከሚ​ያ​ገ​ለ​ግሉ ሁሉ ምንም አት​ቀ​በሉ፥ አት​ግ​ዟ​ቸ​ውም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ካልእ 8:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች