ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 8:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 እኔ ሰውን በመውደድ አስቤ ከአይሁድ ወገን በመንግሥቴ ካሉ ከካህናትና ከሌዋውያን ወደ ኢየሩሳሌም ይሄዱ ዘንድ የሚወዱትን ሁሉ ከአንተ ጋር ይሂዱ ብዬ አዝዣለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |