ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:71 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)71 ሐጌ እንደ ተናገረ፥ የፋርስ ንጉሥ ቂሮስም እንዳዘዘን የእስራኤልን ጌታ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እኛ ለብቻችን እንሠራለን።” ምዕራፉን ተመልከት |