ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)40 ነህምያና ሐቴርሳታም፥ የክህነትና የጽድቅ ልብስ የሚለብስ ሊቀ ካህናት እስኪሾሙ ድረስ ከተቀደሰው ነገር ሁሉ እንዳይሰጡት አዘዙአቸው። ምዕራፉን ተመልከት |