ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 3:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 እናንተ ሰዎች፥ በግድ እንዲህ የሚያደርገው ወይን አያሸንፍምን?” ከዚህም በኋላ እርሱ እንዲህ ብሎ ተናግሮ ዝም አለ። ምዕራፉን ተመልከት |