2 ቆሮንቶስ 7:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 እኔም በሁሉ ነገር እተማመናችኋለሁና ደስ ይለኛል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እኔም በማናቸውም ነገር ልተማመንባችሁ በመቻሌ ደስ ብሎኛል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በነገር ሁሉ ተማምኜባችኋለሁና ደስ ይለኛል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 እኔም በሁሉ መንገድ በእናንተ ለመተማመን በመቻሌ ይበልጥ ደስ ብሎኛል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በነገር ሁሉ ተማምኜባችኋለሁና ደስ ይለኛል። ምዕራፉን ተመልከት |