ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 7:47 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 ነገር ግን ዕውቀት ያነሰህ አንተ ከእኔ ይልቅ ፍጥረቴን ፈጽመህ ትወድድ ዘንድ፥ ይልቁንም አንተ ኃጥእ ሳትሆን በብዙ ወገን ኃጥእን ትመስላለህ። ምዕራፉን ተመልከት |