ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 2:50 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)50 እርሱም አለኝ፥ “እንግዲህ እስኪ አንተ ዐስበው፤ ከካፊያው ዝናሙ፥ ከጢሱ እሳቱ እንደሚበዛ፥ እንደዚሁም ያለፈው መስፈርት ይበዛል፤ ነገር ግን ካፊያውም ጢሱም ይቀራል። ምዕራፉን ተመልከት |