ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 1:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ከዚህም በኋላ ወደዚህ በደረስሁ ጊዜ ቍጥር የሌለው ኀጢአትን አየሁ፤ እነሆ፥ ለሠላሳ ዓመት ሰውነቴ ብዙ ከሓድያንን አየች፤ በዚህም ልቡናዬ አደነቀ። ምዕራፉን ተመልከት |