ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 1:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ከተማችን ኢየሩሳሌም በጠፋች በሠላሳ ዓመት ዕዝራ የተባልሁ እኔ ሱቱኤል በባቢሎን ነበርሁ፤ በመኝታዬም ደንግጬ ነበርሁ፤ ፊቴም ተገልጦ ነበር። በልቡናዬም ዐሳቤ ይወጣና ይወርድ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |