ማቴዎስ 27:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ነገር ግን የካህናት አለቆችና ሽማግሌዎች ሲወነጅሉት ምንም መልስ አልሰጠም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 የካህናት አለቆችና ሽማግሌዎች ሲከስሱት ግን ምንም መልስ አልሰጠም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በሊቃነ ካህናትና በሽማግሌዎች ሲከሰስ ምንም አልመለሰም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 የካህናት አለቆችም ሽማግሎችም ሲከሱት ምንም አልመለሰም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 የካህናት አለቆችም ሽማግሎችም ሲከሱት ምንም አልመለሰም። ምዕራፉን ተመልከት |