ማቴዎስ 22:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 እርሱም፥ “በዚህ ገንዘብ ላይ የተቀረጸው መልክና የተጻፈው ስም የማን ነው?” ሲል ጠየቃቸው፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 እርሱም፣ “በዚህ ገንዘብ ላይ የሚታየው መልክ የማን ነው? ጽሕፈቱስ የማን ነው?” አላቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 እርሱም “ይህ መልክና ጽሑፉ የማን ነው?” አላቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 እርሱም “ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት?” አላቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 እርሱም፦ ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው። ምዕራፉን ተመልከት |