ማቴዎስ 21:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 አምናችሁ በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ታገኛላችሁ።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 አምናችሁ በጸሎት የምትጠይቁትን ነገር ሁሉ ትቀበላላችሁ።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ፤” አላቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ አላቸው። ምዕራፉን ተመልከት |