ማርቆስ 15:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የካህናት አለቆች ግን ኢየሱስን በብዙ ይወነጅሉት ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የካህናት አለቆችም በብዙ ነገር ከሰሱት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የካህናት አለቆችም በብዙ ነገር ከሰሱት። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 የካህናት አለቆችም ብዙ ያሳጡት ነበር፤ እርሱ ግን ምንም አልመለሰም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 የካህናት አለቆችም ብዙ ያሳጡት ነበር፤ እርሱ ግን ምንም አልመለሰም። ምዕራፉን ተመልከት |