Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ሉቃስ 22:68 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

68 ጥያቄም ባቀርብላችሁ አትመልሱልኝም፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

68 ብጠይቃችሁም አትመልሱም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

68 ብጠይቅም አትመልሱልኝም፤ አትፈቱኝምም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

68 ብጠ​ይ​ቃ​ች​ሁም አት​መ​ል​ሱ​ል​ኝም፤ ወይም አት​ተ​ዉ​ኝም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

68 ብጠይቅም አትመልሱልኝም አትፈቱኝምም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ሉቃስ 22:68
5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

እኔም “እውነቱን ብነግርህ አትገድለኝምን? መቼም ብመክርህ ልታዳምጠኝ አትፈልግም” አልኩት።


እንዲህም አሉት፦ “እስቲ አንተ መሲሕ ከሆንክ ንገረን፤” እርሱ ግን እንዲህ አላቸው፦ “ብነግራችሁ አታምኑኝም፤


ነገር ግን ከአሁን ጀምሮ የሰው ልጅ በኀያሉ እግዚአብሔር ቀኝ ይቀመጣል።”


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች