ኤርምያስ 6:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ውብና አስደሳች የሆነችው የጽዮን ከተማ ትጠፋለች። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ውብና ሽሙንሙን የሆነችዋን፣ የጽዮንን ሴት ልጅ አጠፋታለሁ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 የተዋበችውንና የተቀማጠለችውን የጽዮንን ልጅ አጐሳቁላለሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ቅምጥል የጽዮን ልጅ ሆይ! ውበትሽ ይጐሳቈላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 የተዋበችውንና የተሰባቀለችውን የጽዮንን ልጅ አጐሰቍላለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |