ቈላስይስ 4:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እኔም እንደሚገባኝ ቃሉን በግልጥ እንድናገር ጸልዩልኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ደግሞም መናገር እንደሚገባኝ ቃሉን በግልጽ እንድናገር ጸልዩልኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ቃሉንም መናገር እንደሚገባኝ ያህል ለመግለጥ እንድችል ጸልዩልኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ልናገርም እንደሚገባኝ እገልጠው ዘንድ ጸልዩልኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ልናገር እንደሚገባኝ ያህል እገልጠው ዘንድ ጸልዩልኝ። ምዕራፉን ተመልከት |