Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 14:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 በዚህ ዓይነት በመጥፎ ዕድል ወይም በኃይል ተፅዕኖ የከበረውን የእግዚአብሔር ስም ለድንጋይና ለእንጨት በሰጡ ጊዜ የሰዎች ሕይወት በወጥመድ ገባች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 በች​ግር ወይም በግድ ሰው ሁሉ ተገ​ዝ​ት​ዋ​ልና ይህ ለሰው መሰ​ና​ክ​ልን ሆነ፤ ከእ​ነ​ርሱ ጋር አን​ድ​ነት የሌ​ለ​ውን የፈ​ጣ​ሪን ስም ለሚ​ጠ​ቀ​ሙ​ባ​ቸው ለድ​ን​ጋ​ይና እን​ጨት አድ​ር​ገ​ው​ታ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 14:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች