Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 13:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ስለ ትርፍ፥ ስለ ወደ ፊት ተግባሩና ስለሙያ ትጋቱ ጥበብን ይሰጠው ዘንድ፥ እጆቹ ከቶውንም ሰርተው ከማያውቁት ይለምናል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ስለ መን​ገ​ድም ነገር ይን​ቀ​ሳ​ቀስ ዘንድ ወደ​ማ​ይ​ቻ​ለ​ውና አን​ዲት ርም​ጃን ወደ​ማ​ይ​ራ​መ​ደው ይለ​ም​ናል። ስለ ብል​ጽ​ግ​ናና ስለ ሥራም፥ ስለ ማግ​ኘ​ትም፥ የእ​ጅን ሥራም ስለ ማቅ​ናት እጆቹ ምንም ወደ​ማ​ይ​ሠሩ ይለ​ም​ናል፥ ኀይ​ል​ንና ሥራ ማፍ​ጠ​ን​ንም ይሰ​ጠው ዘንድ ምንም ኀይል ከሌ​ለው ከእ​ርሱ ይፈ​ል​ጋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 13:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች