Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 12:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ሕፃናትን የሚገድሉ ምሕረት የለሾች፥ በበዓላት ላይ የሰውን ስጋና ደም፥ የሆድ ዕቃውንም የሚበሉ ሰው በላዎች፥ የምሥጢራዊ ወንድማማችነት ምልምሎች፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ያለ​ር​ኅ​ራ​ኄም ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ስለ​መ​ግ​ደ​ላ​ቸው፥ የሰ​ዎ​ችን ሆድ ዕቃና ሥጋ​ቸ​ውን ለመ​ብ​ላት፥ ደማ​ቸ​ው​ንም ለመ​ጠ​ጣት ስለ መፍ​ቀ​ዳ​ቸው ጠል​ተ​ኻ​ቸ​ዋል። የጌ​ት​ነ​ት​ህን ምሥ​ጢ​ራት ማወቅ ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ርቋ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 12:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች