ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 11:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 የሰው እግር ባልደረሰበት ስፍራ፥ ድንኳኖቻቸውን ተከሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ማንም ወዳልኖረበት ምድረ በዳም ሄደው ኖሩ። ባልተረገጠች ቦታም የድንኳኖቻቸውን ካስማ ተከሉ። ምዕራፉን ተመልከት |