ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 42:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 አንዲት ሐሳብ አታመልጠውም፤ አንድም ቃል ከእርሱ አይሰወርም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ከምክርም ሁሉ የሚያመልጠው የለም፤ ከነገሩ ሁሉ አንድ ቃል ስንኳ የሚሰወረው የለም። ምዕራፉን ተመልከት |