Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 39:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 ለቅጣት የተፈጠሩ ነፍሳት አሉ፤ በተቆጣም ጊዜ በመቅሰፍትነት ይልካቸዋል፤ በጥፋት ቀን ኃያልነታቸውን ያሳያሉ፤ የፈጣሪያቸውንም ቁጣ ያበርዳሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 ለበ​ቀል የተ​ፈ​ጠ​ረች መን​ፈስ አለች፤ በጥ​ፋ​ታ​ቸው መቅ​ሠ​ፍ​ታ​ቸ​ውን ያበ​ዟ​ታል፤ በዘ​መ​ና​ቸው ኀይ​ላ​ቸው ይደ​ክ​ማል፤ የፈ​ጣ​ሪ​ያ​ቸው መቅ​ሠ​ፍ​ትም ይመ​ጣ​ባ​ቸ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 39:28
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች