ሮሜ 8:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ነገር ግን ያላየነውን ተስፋ ብናደርግ፥ በትዕግሥት እንጠባበቃለን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ነገር ግን ገና ያላየነውን ተስፋ ብናደርግ፣ በትዕግሥት እንጠብቀዋለን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 የማናየውን ነገር ተስፋ ካደረግን ግን በትዕግሥት እንጠባበቃለን። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 የማይታየውን ተስፋ ብናደርግ ግን እርሱን ተስፋ አድርገን በእርሱ እንደ ጸናን መጠን ትዕግሥታችን ይታወቃል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 የማናየውን ግን ተስፋ ብናደርገው በትዕግሥት እንጠባበቃለን። ምዕራፉን ተመልከት |