Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 16:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 እጅግ በጣም ከበረች፥ መቶ አምስት ዓመት እስኪሆናት ድረስ በባሏ ቤት አረጀች፤ አገልጋይዋን ነጻ ለቀቀቻት። በቤቱሊያ ዓረፈች፥ በባሏ በምናሴ ዋሻ ተቀበረች፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ዮዲ​ትም ሕዝቡ የሰ​ጧ​ትን የሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒ​ስን ገን​ዘብ፥ ከመ​ኝታ ቤቱም የወ​ሰ​ደ​ች​ውን የራ​ስ​ጌ​ውን ሰይፍ ለመ​ታ​ሰ​ቢያ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰጠች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 16:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች