Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 13:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 እህል በምትይዝበት ከረጢቷ ከተተችው፤ እንደተለመደው ለጸሎት እንደሚሄዱ ሁለቱም አብረው ወጡ፤ ሰፈሩን አቋርጠው ሸለቆውን ዞረው ወደ ቤቱሊያ ተራራ ወጡ፤ ወደ በሮቿም ደረሱ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 እህል በም​ት​ይ​ዝ​በት ከረ​ጢ​ትም ጨመ​ረ​ችው፤ ለጸ​ሎት እን​ዳ​ስ​ለ​መዱ ሁለቱ ሁሉ በአ​ን​ድ​ነት ወጡ፤ ከሰ​ፈ​ሩም አል​ፈው ወደ ሸለ​ቆው ዞሩ፤ ወደ ቤጤ​ልዋ ዐቀ​በ​ትም ወጡ፤ ወደ ከተ​ማ​ውም በር ደረሱ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 13:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች