መሳፍንት 8:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ብዙ ሚስቶች ስላገባ ሰባ ልጆች ነበሩት፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ጌዴዎን ብዙ ሚስቶች ስላገባ ሰባ ልጆች ነበሩት፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ብዙ ሚስቶች ስላገባ ሰባ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ለጌዴዎንም ብዙ ሚስቶች ነበሩትና ከአብራኩ የወጡ ሰባ ልጆች ነበሩት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ለጌዴዎንም ብዙ ሚስቶች ነበሩትና ከወገቡ የወጡ ሰባ ልጆች ነበሩት። ምዕራፉን ተመልከት |