ኢዮብ 6:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 በውኑ በአንደበቴ በደል ይገኛልን? ምላሴ የተንኰልን ቃና መለየት አይችልምን?” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ክፋት በአንደበቴ አለን? አፌስ ተንኰልን መለየት አይችልምን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 በውኑ በአንደበቴ በደል ይገኛልን? አፌስ ተንኰልን ይለይ ዘንድ አይችልምን? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 በአንደበቴ በደል የለምና አፌ ጕሮሮዬም ጥበብን ይናገራል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 በውኑ በአንደበቴ በደል ይገኛልን? አፌስ ተንኰልን ይለይ ዘንድ አይችልምን? ምዕራፉን ተመልከት |