ኢዮብ 38:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 በውስጡስ ጥበብን ያኖረ፥ ለሰውስ ልብ ማስተዋልን የሰጠ ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ለልብ ጥበብን፣ ለአእምሮም ማስተዋልን የሰጠ ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ለልብ ጥበብን ለአእምሮስ ማስተዋልን የሰጠ ማነው? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ለሴቶች የፈትልን ጥበብና የተለያዩ የጥልፍ ሥራዎችን ዕውቀት ማን ሰጠ? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 በውስጡስ ጥበብን ያኖረ፥ ለሰውስ ልብ ማስተዋልን የሰጠ ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከት |